በዲሲና አካባቢው የባስ አገልግሎት የሚሰጠው ሜትሮ ሰራተኞቹ በከፍተኛ ሁኔታ በኮቪድ 19 በመጠቃታቸው ምክንያት የለት’ተለት አገልግሎቱ መስተጓጎሉን ያስታውቀ ሲሆን በአዲሱ ፕሮግራም መሰረት ካዛሬ ጃንዋሪ 10፣ 2022 ጀምሮ ባሶች ከሰኞ-አርብ ከተለመድው አገልግሎት በመቀነስ በቅዳሜ ፕሮግራም የሚያገለግሉ እንደሚሆን አስታውቋል። ይህን ተከትሎም ድርጅቱ ረጃጅም ርቀት ተጓዦች እንድ ሜትሮ-ሬይል (ሜትሮ ባቡር) ያሉ ሌሎች አማራጮችን እንዲጠቀሙ መክሯል።

About Author

ይህን መረጃ ለወዳጅ ዘመዶችዎ ሼር ያርጉት

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Sign In

Register

Reset Password

Please enter your username or email address, you will receive a link to create a new password via email.