05/18/2024

የሜሪላንድ ዩኒቨርሲቲ በኢንፍሉዌንዛ/ጉንፋን ላይ ለሚያደርገው ምርምር አዲስ በሽተኞችን እየመለመለ ይገኛል:: እድሜያቸው ከ18-49 የሆኑ ጉንፋን የጀማመራቸው ሰዎች በስልክ ቁጥር 410-706-8800 ወይም በemail: clintrial@som.umaryland.edu. ፍላጎታቸውን እንዲያሳውቁ ባለሞያዎቹ ጠይቀዋል::


ማስታወቂያ:- በየጊዜው የምናወጣቸውን መረጃዎች ለማግኘት በፌስቡክናበቴሌግራም ይከታተሉ:: ለወዳጅ ጏደኞችም ይንገሯቸው::


በዚህ ምርምር የሚሳተፉ ታማሚዎች ስራቸው በሽታውን ለጤነኞች ማስተላለፍ ነው:: ተመራማሪዎቹ ከዚህ የበሽታውን ትክክለኛ መተላለፊያ መንገድ እናውቅበታለን ብለዋል::

ተሳታፊዎች እስከ 2 ሳምንት ለሚደርስ ጊዜ ሙሉ ወጪያቸ ተሸፍኖለዚሁ ምርምር በበዘጋጀ ሆቴል እንዲያርፉ የሚደረግ ሲሆን ለአገልግሎታቸውም $1900 ይከፈላቸዋል ተብሏል:: መረጃውን ያገኘነው ከሜሪላንድ ዩኒቨርሲቲ ስኩል ኦፍ ፐብሊክ ሄልዝ ነው::

About Author

ይህን መረጃ ለወዳጅ ዘመዶችዎ ሼር ያርጉት