05/04/2024

በቦልቲሞር የሚገኘው የፍራንሲስ ስካት ኪይ ድልድይ ዛሬ ማክሰኛ ለሊት 1:30am ላይ በመርከብ ተገጭቶ ተደርምሷል:: ድልድዩን ያቋርጡ የነበሩ በርካታ መኪኖችም ውሀው ውስጥ ወድቀዋል:: የአደጋ ትከላካይ ባለሞያዎች ከአደጋው የተረፉ ሰዎችን በመፈለግ ተጠምደዋል:: ድልድዩ የሚገኝበት የአየር ክልልም ከአደጋ ተከላካይ ሄሊኮፕተሮች ውጪ ሌሎች እንዳይበሩ የፌደራል አቪዪሽን አግዷል:: ይህን ተከትሎ የሜሪላንድ ገቨርነር ዌስ ሙር የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጀዋል::

About Author

ይህን መረጃ ለወዳጅ ዘመዶችዎ ሼር ያርጉት