ተገኝታለች-1

በሜሪላንድ የታኮማ ፓርክ ፖሊስ ዛሬ ጃንዋሪ 16 ባወጣው የአፋልጉኝ ማስታወቂያ የ15 ዓመት ታዳጊ የሆነችው ህያብ አዘራ ወልደሀይማኖትን አፋልጉኝ ብሏል። ተፈላጊዋ ጃንዋሪ 13 2025 ንጋት 6:45am ላይ በ7700 Maple Avenue አቅራቢያ ለመጨረሻ ጊዜ እንደታየች ተነግሯል።

ታዳጊዋ ከሰኞ ጃንዋሪ 13 ጀምሮ በትምህርት ገበታዋ ላይ እንዳልተገኘችና ምናልባትም በአካባቢው ካሉ ከጓደኞቿ ጋ ልትሆን እንደምትችል ጠቁሟል። ህያብ ያለችበትን የምሚያውቅ ማንኛውም ሰው ለፖሊስ በስልክ ቁጥር 301-270-1100 በመደወል ወይንም በቴክስት tip411 በማለት መጠቆም ይችላል።

About Author

ይህን መረጃ ለወዳጅ ዘመዶችዎ ሼር ያርጉት

Sign In

Register

Reset Password

Please enter your username or email address, you will receive a link to create a new password via email.