05/18/2024

Last Updated: 01/17/2024 7:10 pm

ሰሞኑን በጣለው ከባድ በረዶ ምክንያት ለነገ ሐሙስ ጃንዋሪ 18፤ 2024፣ የሚከተሉት ትምህርት ቤቶች የመግቢያ ሰዓታቸው ላይ ለውጥ አድርገዋል። የተወሰኑት ከናካቴው ዘግተዋል።

ቨርጂንያ

የተቋም ስምየተደረገውለው
ከልፔፐር ካውንቲ የህዝብ ትምህርት ቤቶች2 ሰዓት ዘግይተው ይከፈታሉ።
ራፓሃኖክ ካውንቲ የህዝብ ትምህርት ቤቶች ሙሉ ለሙሉ ዝግ ነው 
ስታፈርድ ካውንቲ የህዝብ ትምህርት ቤቶች2 ሰዓት ዘግይተው ይከፈታሉ።
ፍሬድሪክ ካውንቲ ——— ሙሉ ለሙሉ ዝግ ናቸው።

ክላርክ ካውንቲ——-በ2 ሰዓት ዘግይቶ ይከፈታል።

ላውደን ካውንቲ ትምህርት እንደተለመደው እንደሚቀጥል አሳውቋል።

ሜሪላንድ

እስካሁን የዘጋም የሚያረፍድም የለም። የሞንጎምሪ ካውንቲ ትምህርት እንደተለመደው እንደሚቀጥል አሳውቋል።

ዲሲ

About Author

ይህን መረጃ ለወዳጅ ዘመዶችዎ ሼር ያርጉት