የሊሞ ሹፌር የሆነው ሚካኤል ጽጌ ድብደባና ዝርፊያ በዲሲ (18)

ከመጪው ሴፕቴምበር ጀምሮ የኮስኮ አባልነት አመታዊ ክፍያ ጭማሪ የሚያደርግ ሲሆን መደበኛውና እስካሁን 60$ በዓመት የነበረው ክፍያ ወደ $65 ከፍ እንደሚል እንዲሁም የኤክሲኪውቲቭ አባልነት ክፍያ አሁን ከነበረው $120 ወደ $130 ከፍ እንደሚል ዛሬ 07/10 በነበረው የድርጅቱ የገቢ ማሳወቂያ ፕሮግራም ላይ ተነግሯል።
ኮስኮ ለመጨረሻ ጊዜ የአባልነት ክፍያ ጭማሪ ያደረገው በ2017 ነበር።

ለኤክስኪውቲቭ እርከን አባላት ይከፈል የነበረ የ2% ካሽባክ ጣሪያ ከ$1000 ወደ $1250 እንደሚያድግም ጨምረው አሳውቀዋል።

About Author

ይህን መረጃ ለወዳጅ ዘመዶችዎ ሼር ያርጉት

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Sign In

Register

Reset Password

Please enter your username or email address, you will receive a link to create a new password via email.