@ethiopique202(3)

ፕሬዘደንት ትራምፕ ዛሬ ማርች 20 በፈረሙት ኤክሲኪውቲቭ ኦርደር አማካኝነት የዲፓርትመንት ኦፍ ኤጁኬሽን እንዲፈርስ አዘዋል፡፡ የዲፓርትመንት ኦፍ ኤጁኬሽንን እንዲያስተዳድሩ የመረጧቸውን የቀድሞ የሬስሊንግ ውድድር ተቋም አለቃ የሆኑት ማክማሆንንም የመጨረሻዋ የዲፓርትመንቱ አስተዳዳሪ እንደሆኑ አስታውቀዋል፡፡

ፕሬዘደንት ትራምፕ በመግለጫው ላይ ከዚህ በኋላ ስቴቶች በትምህርት ጉዳይ ላይ አለቃ ናችሁ ብለዋል፡፡ ይህ ውሳኔ በተለይም ከዲ ኢ አይጋ ተደምሮ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለስደተኛ ልጆች ይደረግ የነበረው የገንዘብና ሌሎች የአይነት ድጋፍ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ሊኖረው ይችላል ተብሎ ይሰጋል፡፡

About Author

ይህን መረጃ ለወዳጅ ዘመዶችዎ ሼር ያርጉት

Sign In

Register

Reset Password

Please enter your username or email address, you will receive a link to create a new password via email.