Customize Consent Preferences

We use cookies to help you navigate efficiently and perform certain functions. You will find detailed information about all cookies under each consent category below.

The cookies that are categorized as "Necessary" are stored on your browser as they are essential for enabling the basic functionalities of the site. ... 

Always Active

Necessary cookies are required to enable the basic features of this site, such as providing secure log-in or adjusting your consent preferences. These cookies do not store any personally identifiable data.

No cookies to display.

Functional cookies help perform certain functionalities like sharing the content of the website on social media platforms, collecting feedback, and other third-party features.

No cookies to display.

Analytical cookies are used to understand how visitors interact with the website. These cookies help provide information on metrics such as the number of visitors, bounce rate, traffic source, etc.

No cookies to display.

Performance cookies are used to understand and analyze the key performance indexes of the website which helps in delivering a better user experience for the visitors.

No cookies to display.

Advertisement cookies are used to provide visitors with customized advertisements based on the pages you visited previously and to analyze the effectiveness of the ad campaigns.

No cookies to display.

@ethiopique202 (36)

ዛሬ ሰኞ ኤፕሪል 14 በዋይት ሀውስ ኦፊሴላዊ ጉብኝት ላይ የሚገኙት የኤል ሳልቫዶር ፕሬዘደንት የሆኑት ናይብ ቡኬሌ በስህተት ከፕሪንስ ጆርጅ ካውንቲ ዲፖርት የተደረገውን ኪልማር አብሬጎን የሚመልሱበት ምንም ምክንያት እንደሌላቸው ተናግረዋል።


የትራምፕ አስተዳደር ሰዎችም ኪልማ አብሬጎ ጋርሲያ ከዚህ ቀደም በፍርድ ቤት የኤም ኤስ 13 የተደራጀ የወንጀል ቡድን አባል እንደሆነ እንደተፈረደበትና ፕሬዘደንት ትራምፕ ደሞ የኤም ኤስ 13 ቡድንን በአሸባሪነት እንዲፈረጅ ስለወሰኑ ይህ ግለሰብ ምንም አይነት የኢሚግሬሽን ጥቅማጥቅም ማግኘት እንደማይችል ተናግረዋል።


የኤል ሳልቫዶር ዜጋ በመሆኑ ምንም እንኳ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እንዲመለስ ቢወስንም የኤል ሳልቫዶር መንግስት አልመልስም ካለ ምንም ማድረግ እንደማይችሉና የኤልሳልቫዶርን ሉዓላዊነት እንደሚያከብሩ ተናግረዋል።

የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የሆኑት ፓም ቦንዲ በበኩላቸው የኤልሳልቫዶር መንግስት ግለሰቡን መልቀቅ ከፈለገ እኛ ሁኔታውን እናመቻቻለን፤ መመለሻ አውሮፕላንም እናዘጋጃለን ብለዋል።

የኪልማር አብሬጎ ጠበቃ በበኩላቸው የትራምፕ አስተዳደር ደንበኛቸው የኤም ኤስ 13 ቡድን አባል እንደነበር ምንም ማስረጃ እንደሌላቸውና ጭራሽ ኖሮበት በማያውቀው የኒው ዮርክ አካባቢ የቡድኑ አባል ነው ብለው እንደወነጀሉት ተናግረዋል።
የኤልሳልቫዶር ፕሬዘደንት ግን ግለሰቡን ለመመለስ ፍቃደኛ እንዳልሆኑ ተናግረዋል። ይህም የኪልማርን ቤተሰቦችና ደጋፊዎች ወደሌላ ችሎት ይወስዳል ተብሎ ይጠበቃል።

የፕሬዘደንት ቡኬሌ ወ ዋሽንግተን ዲሲ መምጣት አስታከው የሜሪላንድ ሴናተር ክሪስ ቫን ሀለን ከፕሬዘደንት ቡኬሌ ጋር ለመነጋገር በደብዳቤ ጠይቀዋል።

ከሁለቱ መሪዎች ጋዜጣዊ መግለጫ በኋላም ለጋዜጠኞች መልስ ሰተዋል።

About Author

ይህን መረጃ ለወዳጅ ዘመዶችዎ ሼር ያርጉት

Sign In

Register

Reset Password

Please enter your username or email address, you will receive a link to create a new password via email.