ባንዲራዎች. በግማሽ ይውለበለባሉ። (1)

የቀድሞ ፕሬዘደንቶች ከሞቱበት ቀን ጀምሮ ለ30 ቀናት የዩናይትድ ስቴትስ ሰንደቅ አላማ በግማሽ እንዲውለበለብ የፌደራል ህጉ ያዛል። ይህን ተከትሎም የቀድሞው ፕሬዘደንት ጂሚ ካርተርን ዜና እረፍት አስታከው የሜሪላንድና የዲሲ መንግስታት ሰንደቅ አላማዎቻቸው እስከ ጃንዋሪ 28 በግማሽ እንዲውለበለቡ አዘዋል። የቨርጂንያ መንግስት እስካሁን ይህን አላስታወቁም። ድረ-ገጻቸው ላይ እስከ ሰኞ ዲሴምበር 30 2024 ድረስ ባንዲራዎች በሙሉ ባሉበት እንዳሉ ያሳያል።

About Author

ይህን መረጃ ለወዳጅ ዘመዶችዎ ሼር ያርጉት

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Sign In

Register

Reset Password

Please enter your username or email address, you will receive a link to create a new password via email.