ከዚህ ቀደም በኢትዮጲክ እንደተዘገበው የፌርፋክስ ካውንቲ ፖሊስ ከዚህ ቀደም ለአቅመ ሄዋን ያልደረሰች ታዳጊ ላይ ወሲባዊ ትንኮሳ ፈጽሟል ያሉትን ጊግሳ...
ወንጀል
የሞንጎምሪ ካውንቲ ፖሊስ ባሳለፍነው ቅዳሜ በዳውንታውን ሲልቨር ስፕሪንግ በሚገኘው የኤሊስወርዝ ድራይቭ የመኪና ማቆሚያ ጋራጅ ላይ ዘሎ በመውደቅ ለህልፈት የተዳረገውን...
ኦገስት 18 2019 ረፋድ ላይ በ708 Kennedy Street ባለ መኖሪያ ቤት ቤዝመንት ውስጥ በተነሳ የእሳት ቃጠሎ ወቅት በተጠቀሰው ቤት...
የዲሲ ማርያም ቤተክርስትያን አቅራቢያ በሚገኝና አበሾች በሚኖሩበት ቤት በዚህ ሳምንት በደረሰ የእሳት አደጋ በቤቱ ነዋሪ የነበሩት በሙሉ እንዲፈናቀሉ ምክንያት...
ኤፕሪል 30 ንጋት 1am አካባቢ ቨርጂንያ በ5800 ቤይሊስ ክሮስ ሮድ ሰፈር ብላክ ሮዝ ላውንጅ አቅራቢያ በተፈጠረ አለመግባባት አንድ ሰው...
በቨርጂኒያ ግዛት ፍሬድሪክስበርግ የሊ ሂል አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ የሥስተኛ ክፍል ተማሪ መማሪያ ክፍል ውስጥ መሳሪያ ማምጣቱን ተክትሎ፤ ወላጆቹ በቁጥጥር ስር ውለው ክስ እንደተመሰረተባቸው የስፖትስልቫኒያ የፖሊስ ጽህፈት ቤት ገልጿል። ታዳጊው የጠዋት ስናክ ለመብላት እጁን ቦርሳ ውስጥ ከቶ በሚፈልግበት ሰዓት መሳሪያው መባረቁን ፖሊስ አስታውቋል። የፖሊስ ሃላፊ ሜጀር ኤሊዛቤት ስካት “መሳሪያ ታጣቂዎች እንዲህ ዓይነት ክስተት እንዳይፈጠር ጥንቃቄ ማድረግ አለባቸው” በማለት አሳስበዋል። ፖሊስ ሰኞ ዕለት ከጠዋቱ 11 ሰዓት በፊት በተፈጠረው ክስተት ማንም አለመጎዳቱን ገልጾ፤ ስፍራውን እየተጠበቀ ተማሪዎች ክፍሉን ለቀው መውጣታቸውን ገልጿል። የታዳጊው ሁለቱም ወላጆቹ የአምስት ሺህ ዶላር ቦንድ እንዲከፍሉና የፊታችን አርብ በስፖትስላቬኒያ ካውንቲ የታዳጊዎች እና የቤት ውስጥ ጉዳይ ፍ/ቤት እንዲገኙ ታዘዋል። የተማሪው መምህር ማንነታቸው ባይገለጽም በፍጥነት ተማሪዎቹን በማሰባሰብ እና ደህንነታቸውን በመጠበቅ ለወሰዱት እርምጃ ሙገሳ ተችሯቸዋል። ፖሊስ አስፈላጊው የምክር እና የማረጋጋት አገልግሎት ለሊ ሂል አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች መምህራን እና ወላጆች እየተሰጠ መሆኑም ገልጿል
ኤፕሪል 2 በዩኒቨስቲ ኦፍ ሜሪላንድ ሜዲካል ሴንተር ላይ አሁን በስራ ላይ ባሉና በቀድሞ ሰራተኞች በቀረበው ክስ ላይ እንደተዘረዘረው ከሆነ...
ሰኞ ማርች 24 የዲሲ ካውንስል የፍትህና የህዝብ ደህንነት ኮሚቴ ዋና ሊቀ መንበር የሆኑት ብሩክ ፒንቶ ይፋ ባደረጉት ፒስ ዲሲ...
በቨርጂኛ የላውደን ካውንቲ ፖሊስ ሰኞ ፌብሯሪ 24 2025 እንዳስታወቀው በግምት ወደ 1 ነጥብ አራት ሚልየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ ከአጭበርባሪዎች...
ከስር ያለው የቲክቶክ ቪድዮ እጅግ ሰቅጣጭ ምስል ስላለው ተጠንቀቁ:: የሚረብሻችሁ ከሆነ ባታዩት ይመከራል:: Graphic video below. Please proceed with...