ማህበራዊ ዜና ዲሲ በዲሲ ያለ እድሜ ጋብቻ ሊከለከል ነው 01/25/2025 የዲሲ ከንቲባ ሚውሪየል ባውዘር በዋሽንግተን ዲሲ ያለ ዕድሜ ጋብቻን የሚያስቀር ህግ አፅድቀዋል:: በቀጣይ በኮንግረስ ይታያል:: በኮንግረስ ከፀደቀም የዲሲ ህግ ይሆናል:: በ2023 በዋሽንግተን ዲሲ ከ18 አመት በታች የሆኑ 15 ታዳጊዎች ተድረዋል ተብሏል፡፡ ያለ እድሜ ጋብቻ በዲሲ About Author m.henok See author's posts ይህን መረጃ ለወዳጅ ዘመዶችዎ ሼር ያርጉት Continue Reading Previous Previous post: የሞንትጎመሪ ካውንቲ ፐብሊክ ስኩልስ (MCPS) የትምህርት አመት በአንድ ቀን ተራዘመNext Next post: በትራምፕ አስተዳደር የመጀመሪያው የዲፖርቴሽን ሰለባ ኢትዮጵያዊ