Customize Consent Preferences

We use cookies to help you navigate efficiently and perform certain functions. You will find detailed information about all cookies under each consent category below.

The cookies that are categorized as "Necessary" are stored on your browser as they are essential for enabling the basic functionalities of the site. ... 

Always Active

Necessary cookies are required to enable the basic features of this site, such as providing secure log-in or adjusting your consent preferences. These cookies do not store any personally identifiable data.

No cookies to display.

Functional cookies help perform certain functionalities like sharing the content of the website on social media platforms, collecting feedback, and other third-party features.

No cookies to display.

Analytical cookies are used to understand how visitors interact with the website. These cookies help provide information on metrics such as the number of visitors, bounce rate, traffic source, etc.

No cookies to display.

Performance cookies are used to understand and analyze the key performance indexes of the website which helps in delivering a better user experience for the visitors.

No cookies to display.

Advertisement cookies are used to provide visitors with customized advertisements based on the pages you visited previously and to analyze the effectiveness of the ad campaigns.

No cookies to display.

@ethiopique202 (34)

የፌደራል አስቸኳይ ይግባኝ ለመስማት ከሰሞኑ ቀጠሮ ይዞ የነበረው የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ መንግስት በስህተት ዲፖርት ያደረገውን ሰው እንዲመልስ ውሳኔውን አስተላልፏል።


አብሬጎ ኮሌጅ ፓርክ አቅራቢያ ከታሰረ በኋላ ወደ ባልቲሞር ማቆያ ጣቢያ እንደሄደና ቀጥሎ ወደ ሉዊዚያናና፤ ቴክሳስ አድርጎ ኤልሳልቫዶር ወደሚገኘው ወደ ቼንትሮ ኮንፋይንመንቶ ደል ቴሮሪዝሞ ወደተባለው አስከፊ እስር ቤት ዲፖርት ተደርጎ የነበረ ሲሆን አይስ (ICE) ወደ ኤልሳልቫዶር ዲፖርት ያደረገው የቬንዙዌላ ዜጋ ስደተኛ በስህተት እንደሆነና በአስተዳደራዊ ግድፈት ምክንያት ይህ ሊፈጠር እንደቻለ አስታውቆ ነበር።

ኪልማር አብሬጎ ጋርሲያ የተባለ የ29 ዓመት ወጣት በስህተት በመንግስት አካላት ታስሮ ማርች 15 ወደ ኤልሳልቫዶር ከተላከ በሁዋላ በአስከፊው የማጎርያ ካምፕ እንደገባ ተነግሯል።

ይህንን ተከትሎም ወቀሳ የቀረበበት ዋይት ኃውስ በፕሬስ ሴክሬተሪ ካሮሊን ሌቪት በኩል “ይህ የተፈጠረው በአስተዳደራዊ ስህተት ነው።

ይህም ቢሆን ግን የትራምፕ አስተዳደር ይህ ወደ ኤልሳልቫዶር ዲፖርት የተደረገ ግለሰብ የኤም ኤስ 13 የተደራጀ የወንጀል ቡድን አባል እንደሆነ በቂ መረጃ እንዳላቸውና በፍጹም ወደ አሜሪካ እንደማይመጣና አልፎ ተርፎም ይኸው ሰው በህገወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ ተሳትፎ እንደነበረው በቂ መረጃ አለን” ብለው ነበር።

የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ኪልማር እንዲመለስ ያዘዙትን ዳኛ የወሰኑት የቀነ ገደብ ሰኞ ለሊት በማለፉ ትእዛዛቸውን እንዲያድሱና በግልጽ እንዲያስቀምጡ ያዘዘ ሲሆን መንግስ ደሞ እስካሁን ምን እርምጃዎችን እንደወሰደና ውሳኔውን ተግባራዊ ለማድረግ ምን ቀሪ ተግባራት እንደሚቀሩት እንዲያሳውቅ አዘዋል።

የሱፕሪም ኮርት ውሳኔ በቀታይ ያሉ የስደተኞች ውሳኔዎች ላይም እንደማመሳከሪያ ሆኖ የሚቀርብ በመሆኑ ለስደተኞች እፎይታ ሆኗል።

About Author

Subscribe - የኢትዮጲክ ልዩ መረጃዎች፤ የዲ ኤም ቪ ዜናዎች በአማርና በኢሜይልዎና በስልክዎ እንዲደርስዎ ይመዝገቡ

* indicates required
ይህን መረጃ ለወዳጅ ዘመዶችዎ ሼር ያርጉት

Sign In

Register

Reset Password

Please enter your username or email address, you will receive a link to create a new password via email.