የሚዘጉ

ከነገ ማክሰኞ ፌብሯሪ 11 2025 እስከ ረቡዕ ፌብሯሪ 12 ይኖራል ተብሎ በተተነበየው የበረዶ ውሽንፍርና በረዷማ ዝናብ አማካኝነት የሚከተሉት የትምህርት ተቋማት ወይ ሙሉ ለሙሉ ይዘጋሉ ወይንም ግማሽ ቀን ብቻ ይሆናሉ። ተጨማሪ መረጃዎች እንደደረሱን እናቀርባለን።

ይህ ዜና ለመጨረሻ ጊዜ የተስተካከለው ሰኞ _ፌብሯሪ – 10 – 6፡05 pm ነው።

ቨርጂንያ

የትምህርት ተቋሙየሚያደርጉት ለውጥ
አሌክሳንድርያ የህዝብ ትምህርት ቤቶችከግማሽ ቀን በኋላ ትምህርት የለም፡፡
ፎልስ ቸርች የህዝብ ትምህርት ቤቶችከግማሽ ቀን በኋላ ትምህርት የለም፡፡
ፋኪር ካውንቲማክሰኞ ሙሉ ለሙሉ ዝግ ነው፡፡
ፍሬድሪክስበርግ ሲቲ የህዝብ ትምህርት ቤቶች ማክሰኞ ሙሉ ለሙሉ ዝግ ነው፡፡
ላውደን ካውንቲ በ3 ሰዓት ቀድሞ ይዘጋል፡፡
ፕሪንስ ዊልያምበ2 ሰዓት ቀድሞ ይዘጋል፡፡
ስፖትሲልቬንያ ካውንቲ የህዝብ ትምህርት ቤቶችማክሰኞ ሙሉ ለሙሉ ዝግ ነው፡፡
ስታፈርድ ካውንቲማክሰኞ ሙሉ ለሙሉ ዝግ ነው፡፡
ራፓሀኖክ ኮሚውኒቲ ኮሌጅማክሰኞ ሙሉ ለሙሉ ዝግ ነው፡፡

ሜሪላንድ

የትምህርት ተቋሙየሚያደርጉት ለውጥ
ቻርለስ ካውንቲ በ2 ሰዓት ቀድሞ ይዘጋል
ፍሬድሪክ ካውንቲ የህዝብ ትምህርት ቤት በ3.5 ቀድሞ ይዘጋል
አን አረንደል ካውንቲ የህዝብ ትምህርት ቤቶችቨርቿል ትምህርት ይኖራል፡፡ የተማሪዎች የቨርቿል ትምህርት ስኬጁል በ www.aacps.org/virtuallearning ይገኛል
ባልቲሞር ካውንቲበ3 ሰዓት ቀድሞ ይዘጋል
ፕሪንስ ጆርጅ ካውንቲበ2 ሰዓት ቀድሞ ይዘጋል
ዋሽንግተን ካውንቲበ2.5 ሰዓት ቀድሞ ይዘጋል

ዋሽንግተን ዲሲ

የትምህርት ተቋሙየሚያደርጉት ለውጥ
ናሽናል ካቴድራል ስኩል በጊዜ 1:00 p.m ላይ ይዘጋል፡፡

ይህ ዜና ለመጨረሻ ጊዜ የተስተካከለው ሰኞ _ፌብሯሪ – 10 – 6፡05 pm ነው።

About Author

ይህን መረጃ ለወዳጅ ዘመዶችዎ ሼር ያርጉት

Sign In

Register

Reset Password

Please enter your username or email address, you will receive a link to create a new password via email.