img_0222-1

የዲሲ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ዛሬ በ ኤክስ ገፃቸው እንዳሰፈሩት በዲሲ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ 3 የሜሪላንድ አሽከርካሪዎችን ከሰዋል:: እኚህ 3 አሽከርካሪዎች በጋራ ከ90 ሺህ ዶላር በላይ የትራፊክ ቅጣት በአመታት ጊዜ አጠራቅመዋል::

ባለፈው አመት በዲሲ የፀደቀው ህግ የዲሲ መንግስት ከክልሉ ውጭ ያሉ አሽከርካሪዎች ላይ መክሰስ የሚያስችለው ስልጣን ሰቶታል:: በወቅቱ ኢትዮጲክ ስለ ህጉ የሰራችውን ዘገባ ለማየት ይህንይጫኑ::

About Author

ይህን መረጃ ለወዳጅ ዘመዶችዎ ሼር ያርጉት

Sign In

Register

Reset Password

Please enter your username or email address, you will receive a link to create a new password via email.