MISSING PERSON HELANE

የሞንጎምሪ ካውንቲ ፖሊስ ዛሬ ማክሰኞ ኤፕሪል 8 ባወጣው የአፋልጉኝ ማስታወቂያ የ32 ዓመት ወጣት የሆነችውን ሄለን ዴቪስን ወይንም ሄለን ወሰኑን አፋልጉኝ ብሏል፡፡

ፖሊስ በመግለጫው እንዳስቀመጠው ሄለን ቁመቷ 5 ጫማ ከ3 ኢንች ስትሆን 125 ፓውንድ ትመዝናለችም ብሏል፡፡ ሄለን ቡናማ አይኖችና ጥቁር ጸጉር እንዳላትም ተነግሯል፡፡

ሄለን አርብ ማርች 21 ምሽት በፌንተን ስትሪት ከሚገኘው ቤቷ እንደወጣች አልተመለሰችም፡፡ በወቅቱ ምን አይነት ልብስ ለብሳ እንደነበር አልታወቀም፡፡

ማንኛውም መረጃው ያለው ሰው በስልክ ቁጥር 301-279-8000 በመደወል መጠቆም ይችላል ተብሏል፡፡

About Author

Subscribe - የኢትዮጲክ ልዩ መረጃዎች፤ የዲ ኤም ቪ ዜናዎች በአማርና በኢሜይልዎና በስልክዎ እንዲደርስዎ ይመዝገቡ

* indicates required
ይህን መረጃ ለወዳጅ ዘመዶችዎ ሼር ያርጉት

Sign In

Register

Reset Password

Please enter your username or email address, you will receive a link to create a new password via email.