
የዲሲና አካባቢው በመጪው ማክሰኞ 1:00pm ጀምሮ እስከ ረቡዕ 7፡00am የሚዘልቅ የበረዶ ውሽንፍር እንደሚኖርና ይህም ውሽንፍር ከ4 እስከ 6 ኢንች ያህል የበረዶ ክምችት እንደሚፈጥር ተተንብዩዋል።
ይህም የመንገዶችን አንሸራታችነት እንደሚጨምረውና በተለይም ለማክሰኞ ማታና የስራና የትምህርት መውጫና ረቡዕ ጠዋት የስራና ትምህርት መግቢያ ላይ ጫና እንደሚያሳድር ተተንብዩአል።

የዲሲና አካባቢው በመጪው ማክሰኞ 1:00pm ጀምሮ እስከ ረቡዕ 7፡00am የሚዘልቅ የበረዶ ውሽንፍር እንደሚኖርና ይህም ውሽንፍር ከ4 እስከ 6 ኢንች ያህል የበረዶ ክምችት እንደሚፈጥር ተተንብዩዋል።
ይህም የመንገዶችን አንሸራታችነት እንደሚጨምረውና በተለይም ለማክሰኞ ማታና የስራና የትምህርት መውጫና ረቡዕ ጠዋት የስራና ትምህርት መግቢያ ላይ ጫና እንደሚያሳድር ተተንብዩአል።