ባሳለፍነው አርብ ሜይ 2 የ2026 አመት በጀታቸውን ይፋ ያደረገው የትራምፕ ዋይት ሀውስ በርካታ የበጀት ቅነሳዎችን እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ ከነዚህም ዋነኞቹ...
ፌደራል
ፕሬዘደንት ትራምፕ ዛሬ ሰኞ ኤፕሪል 28 ይፈርሙታል በተባለው ኤክሲኪውቲቭ ኦርደር ላይ ማንኛውም የንግድ ከባድ መኪና አሽከርካሪዎች (commercial truck drivers)...
በሮበርት ኤፍ ኬኔዲ የሚመራው የፌደራል መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን መስሪያ ቤት ዛሬ ባወጣው መግለጫ እንዳሳወቀው ከፔትሮሊየም የሚሰሩ የምግብ ማቅለሚያዎችን ሙሉ...
ፕሬዘደንት ትራምፕ ማርች 14 ማምሻውን በፈረሙት ኤክስኪውቲቭ ኦርደር የቪኦኤ የበላይ የሆነውን የዩናይትድ ስቴትስ ኤጀንሲ ፎር ግሎባል ሚዲያን ህጉ በሚፈቅደው...
የቨርጂንያ ገቨርነር ግሌን ያንኪን ኤፕሪል 21 ባወጡት መግለጫ በፌብሯሪ ወር የፕሬዘደንት ትራምፕን ጥሪ ተከትሎ የተቋቋመው የደህንነት ግብረ-ኃይል በቨርጂንያ ሲንቀሳቀሱ...
በአገር አቀፍ ደረጃ ትልቅ አጀንዳ የነበረውና በርካታ ኢትዮጵያውያንንና ኤርትራውያን በተቃውሞ የተሳተፉበትን የሞንጎምሪ ካውንቲ የትምህርት ከሪኩለምን በተመለከት የወላጆች ክስ በስር...
ዛሬ ሰኞ ኤፕሪል 14 በዋይት ሀውስ ኦፊሴላዊ ጉብኝት ላይ የሚገኙት የኤል ሳልቫዶር ፕሬዘደንት የሆኑት ናይብ ቡኬሌ በስህተት ከፕሪንስ ጆርጅ...
የሜትሮፖሊታን አካባቢ ሬስቶራንት አሶሴሽን በሰዋና ከ200 በላይ የሬስቶራንት ባለቤቶች ተሳትፈውበታል በተባለበት ጥናት 47% የሚሆኑት በ2024 የደንበኞቻቸው ቁጥር እንደቀነሰ ያስታወቁ...
የፌደራል አስቸኳይ ይግባኝ ለመስማት ከሰሞኑ ቀጠሮ ይዞ የነበረው የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ መንግስት በስህተት ዲፖርት ያደረገውን ሰው እንዲመልስ ውሳኔውን...
ቻይና ከነገ ሀሙስ ጀምሮ በአሜሪካ ምርቶች ላይ 84 ከመቶ ታሪፍ መጣሏን በማስታወቋ፤ ከአሜሪካ ጋር በተባባሰ የንግድ ጦርነት ውስጥ የገባች ሲሆን፤ ”እስከ መጨረሻው ለመታገል” ቃል መግባቷን አሶሺየትድ ፕሬስ ዘግቧል ። የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይና በሚገቡ ምርቶች ላይ አጠቃላይ ታሪፉን ወደ 104 በመቶ ከፍ ካደረጉ በኋላ ቤጂንግ በርካታ የመከላከያ እርምጃዎችን ወስዳለች። ቤጂንግ በዓለም ንግድ ድርጅት ውስጥ በአሜሪካ ላይ ተጨማሪ አዲስ ክስ እየመሰረተች ያስታወቀች ሲሆን፤ በተጨማሪም ከቻይና ኩባንያዎች ጋር የንግድ ልውውጥ ባላቸው የአሜሪካ ኩባንያዎች ላይ ተጨማሪ ገደቦችን እንዳስቀመጠች አስታውቃለች። ይሁን እንጂ ቻይና ሌሎች የዓለም መንግስታት እያደረጉ እንዳሉት ከዋይት ኃውስ ጋር እየተደራደረች እንደሆነ ከማስታወቅ ተቆጥባለች። ቻይና ባለፈው ሳምንት አርብ ነበር አሜሪካ ለጣለችባት ታሪፍ ተመጣጣኝ ነው ያላቸውን 34 ከመቶ ታሪፍ መጣሏን ያስታወቀችው። ይህን ተከትሎ ፕሬዝዳንት ትራምፕ በቻይና ላይ የተጣለውን ታሪፍ ወደ 50 ከመቶ ያሳደጉት ሲሆን ከቻይና ጋር ድርድር አያስፈልግም በማለት ድርድሩን አቋርጠዋል። እስካሁን ድረስ ባለው የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ሊን ጂያን እረቡ ዕለት እንዳሉት “ዩናይትድ ስቴትስ ጉዳዮችን በውይይት እና በድርድር ለመፍታት በእውነት ከፈለገች የእኩልነት፣ የመከባበር እና የጋራ ተጠቃሚነትን አስተሳሰብ ማዳበር አለባት” በማለት ለድርድር እምብዛም ፍላጎት እንደሌላት ጠቁመዋል። ይህንን እሰጥ አገባ ተከትሎም ፕሬዘደንት ትራምፕ በቻይና ላይ የጣሉትን የታሪፍ መጠን ወደ 125%...