ፕሬዘደንት ትራምፕ ከሰሞኑ በፈረሙት የስራ አስፈጻሚ ትዕዛዝና በወሰኑት ውሳኔ በተለይም በአሜሪካ በተለያየ ደረጃ በሚገኙ ስደተኞች ዘንድ ዘላቂ ተጽዕኖ ሊያደርሱ...
ፌደራል
ቤት ለመግዛት የሚመረጠውን የስፕሪንግ ወራትን ተንተርሶ እንዲሁም የፌደራል መንግስት ሰራተኞች መፈናቀልን በማስመልከት በዲሲና አካባቢው የሚሸጡ ቤቶች ቁጥር ከአምና ተመሳሳይ...
ፕሬዘደንት ትራምፕ ዛሬ ማርች 20 በፈረሙት ኤክሲኪውቲቭ ኦርደር አማካኝነት የዲፓርትመንት ኦፍ ኤጁኬሽን እንዲፈርስ አዘዋል፡፡ የዲፓርትመንት ኦፍ ኤጁኬሽንን እንዲያስተዳድሩ የመረጧቸውን...
በመጀመሪያ ዙር የፕሬዘደንትነት ዝመናቸው በሙስሊም ሀገራት ላይ ባወጁት የጉዞ እግድ ወቀሳ የቀረበባቸው ፕሬዘደንት ትራምፕ አሁን ደሞ ኤርትራና ሱዳንን ጨምሮ...
በ2025 በኮንግረስ የጸደቀውና ማንኛውም በአሜሪካ የሚኖር ሰውን ማንነት በአግባቡ ይገልጻል የተባለለት የሪል አይዲ ህግ ከመጪው ሜይ 7 ጀምሮ ወደተግባር...
በ2024 ጽድቆ ወደስራ የተገባበት የዋሽንግተን ዲሲ ከተማ በጀት በኮንግረስ ሪፐብሊካን መሪዎች ረቂቅ በጀት መሰረት የ1.1 ቢልየን ዶላር ቅናሽ እንዲኖረው...
ዋሽንግተን ዲሲ በታሪኳ በሙሉ የምትታወቀው በተራማጅ ፖሊሲዎቿና በተለይም ሁሉን አቃፊ በመሆኗ ነበር። ከሰሞኑ ታዲያ በፕሬዘደንት ትራምፕና በካቢኒያቸው አስተዳዳሪዎች በተደጋጋሚ...
የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሁለተኛው የሥልጣን ዘመን ከጀመረ አንስቶ፤ ባለፉት አምስት ሳምንታት ከ30 ሺህ በላይ የፌደራል ሰራተኞች ስራቸውን ማጣታቸው ይገመታል።...
ፕሬዘደንት ትራምፕ ከሰሞኑ በዳውን ታውን ሲልቨርስፕሪንግ በሚገኘው የNOAA መስሪያ ቤት ይሰሩ የነበሩ ከ1000 በላይ የብሄራዊ ሜትሮሎጂ ሰራተኞችን ከስራ አባረዋል።...
በቀኝ ዘመም ፖለቲከኞችና ደጋፊዎች ዘንድ በምስጢራዊነቱ ለበርካታ መላምቶች መነሻ የሆነው የጄፍሪ ኤፕስቲን የጉዞ ዝርዝርና ሌሎች መረጃዎችን የያዙ ዶሴዎችን የዩናይትድ...